সংবাদ

Gabina VOA is designed to be an infotainment youth radio show broadcasting to Ethiopia and Eritrea in the Amharic language.
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና ...
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና ...
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ አቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል። ሐሙስ፡- ባሕልና ...
በቅርቡ በመቐለ ከተማ ምክር ቤት ለከንቲባነት የተሾሙትና፣ ሹመታቸው በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ የታገደው የመቐለ ከተማ ምክር ቤት ዶ.ር ረዳኢ በርኸ ሥራቸውን እንዲቀጥሉ የከተማዋ ምክር ቤት ወሰነ። ምክር ቤቱ ...
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ ...
ኢትዮጵያዊው አቶ አድማሱ ይልማ ታደሰ የአፍሪካ ምርጥ የባንክ ባለሙያ ተብለው በአፍሪካ ልማት ባንክ አመታዊ ጉባኤ ተሸልመዋል፡፡ መቀመጫውን ሞሪሽየስና ቡርንዲ ያደረገው የንግድና ልማት ባንክ ፕሬዘዳንት የሆኑት አቶ አድማሱ ይልማ ለባንኩ ...
በኢትዮጵያ የሚካሄዱትን ግጭቶች ለማስቆም እና ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ወጣቶችን በግጭት አፈታት ሂደቶች ውስጥ በንቃት ማሳተፍ ወሳኝ እንደሆነ በርካታ ጥናቶች ያመለክታሉ። ...
በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በወረዳ አስተዳዳሪነት የተሾሙት፣ አቶ አታኽልቲ ግርማይ ለአሜሪካ ድምፅ “የፀጥታ አባላት ለአንድ የፖለቲካ ፓርቲ ወግነው ወደ ሕዝብ መተኮስ ሳይኾን፣ የሥራ ድርሻቸው ሰላም እና ፀጥታ መጠበቅ ነው”ብለዋል። ...
“በአማራ ክልል፣ ምስራቅ ጎጃም ዞን ስናን ወረዳ፣ ሁለት የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን ትናንት መስከረም 8/2017 ዓ.ም. በፋኖ ታጣቂዎች ተገድለዋል” ሲል የአካባቢው አስተዳደር አስታወቀ። የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የስናን ወረዳ አስተዳዳሪ ...
በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ፣ የኹለቱን ሀገራት የ120 ዓመታት የሁለትዮሽ ግንኙነት የሚያዘክር ዐውደ ርእይ አዘጋጅቷል። ዐውደ ርእዩ፣ በኹለቱ አገሮች እና ሕዝቦች መካከል ያለውን ዘላቂ፣ ጠንካራ፣ የረጅም ጊዜ ጥብቅ ትስስርን ...